Image and video hosting by TinyPic

Friday, August 26, 2016

በመጨረሻም አስደሳች ዜና ለአርሰናል ደጋፊዮች!

👍 አርሰናል የዲፖርቲቮ ላኮሮኛውን አጥቂ ሉካስ ፔሬዝን እና የቫሌንሽያ የተላካይ የሆነውን ሾኮድራን ሚሽጣፊን በ52 M£ በእጁ እንዳስገባ ተነገረ በቀሩት ቀናት ዝውውሩን ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል
💪 Lukas Perez
ዜናው እንዳለው ከሆነ የዲፖርቲቮው አጥቂ ፔሬዝ ዝውውሩን ይፋ ለማድረግ ነገ ዲፖርቲቮ ከ ሪያል ቢትስ በሚያረጉት የላሊጋ ጨዋታ ላይ ተሰልፎ እንደማይጫወት ዲፖርቲቮዎች በትዊተር ገፃቸው ይፋ አድርገዋል ለዝውውሩ 17 ሚሊየን ፓውንድ የሚያወጣ ይሆናል 6 ሚሊየን ዮሮ ለተጫዋቹ የቀድሞ ክለብ POAK አርሰናል ወጪ ያደርጋል ፔሬስ ባለፈው የውድድር አመት ከማንሲቲው አጥቂ ኖሊቶ የተሻለ ሪከርድ የነበረው ሲሆን በ27 ጨዋታዎች 17 ግቦችን በላሊጋው ማስቆጠር ችሏል።
💪 Shkodran Mustafi
የ24 አመቱ ጀርመናዊው የቫሌንሽያ ተከላካይ ሾሆኮድራን ሙሽጣፊ ምርጥ ከሚባሉ ተካላካዮች አንዱ ሲሆን አርሰናል እና ቫሌንሽያ ለሶስት ሳምንታት ያህል በተጫዋቹ ጉዳይ በዋጋ ሳይስማሙ ቀርተው ነበር አሁን በወጣው ዜና ግን አርሰናል ባቀረበው 35 M£ ቫሌንሽያ እና አርሰናል ዝውውሩን ለመጨረስ ስምምነት ላይ መድረሳችፕው ታውቊል ዝውውሩም በሚቀጥሉት ሁለት ወይ ሶስት ቀናቶች ውስጥ ያልቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በሜሲ እና በሮናልዶ የተፈተነ ተከላካይ
👍 ለተከታታይ መረጃዎች ዜናዎች ላይክ ኮሜንት እና ሼር ማድረጎዎት አይርሱ

የአርብ ትኩስ ትኩስ የስፓርት መረጃዎች ባማረ ሁኔታ ይዘን መተናል።

¤አርሰናል የቫሌንሽያውን ተከላካይ ሹኩርዳን ሙስጣፊን በ £35 million ለማስፈረም ተስማምቱዋል ሌላው የዲፖርቲቮውን አጥቂ ሉካስ ፔሬዝን በ £17 million መዳረሻውን ፍላይ ኤሜሬት ማድረግ ይፈልጋሉ የስፔኑ ክለብ ለተጫዋቹ £20 million ቢፈልግም:: (gurdian)
:
¤የሬያል ማድሪዱ ተከላካይ ራፍኤል ቫራን አሁንም ከዩናይትድ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አድርጉዋል:: (sun)
:
¤ኒውካስትል የፓሌርሞውን የግራ መስመር ተከላካይ achraf lazaarን ለማስፈረም ይፈልጋሉ ዌስትሀም ሳውዝሀምፕተን እና ክሪስታል ፓላስ የሞሮኩዋዊው ኢንተርናሽናል ፈላጊ ናቸው:: (mirror)
:
¤ደርቢ ካውንቲ የዋትፎርዱን አጥቂ matej vydraን ማስፈረም ይፈልጋሉ:: (star)
:
¤የአስቶንቪላው የመሀል ተከላካይ ጁሊያን ሌስኮት ወደ ግሪኩ ክለብ ኦሎምፒያኮስ የመሄድ ፍላጎት አለው:: (sport_greek)
:
¤ክሪስታል ፖላስ የሳንቶሱን አማካይ luca limaን ማስፈረም ይፈልጋሉ:: (e-sport)
:
¤የዩናይትዱ በረኛ ሳም ጆንእስቶን በኖቲንግሀም ፎረስት እና በካርዲፍ ሲቲ ይፈለጋል:: (daily mail)
:
¤የክሪስታል ፓላሱ የመስመር ተጫዋች ዊልፍሬድ ዛሀ ለአሰልጣኛ አለንፓርዲው ከክለቡ መልቀቅ እንደሚፈልግ ነግሩዋቸዋል ቶተንሀም የተጫዋቹ ፈላጊ ናቸው:: (mail)
:
¤ዛሀ የቶተንሀም የክረምቱ 3ኛ ፈራሚያቸው ሊሆን ይችላል:: (daily star)
:
¤ዌስትሀም በ £24 million የጁቬንቱሱን አጥቂ ሲሞን ዛዛን ለማስፈረም ከጣልያኑ ክለብ ጋር ተስማምቱዋል:: (mail)
:
¤ሳውዝሀምፕተን የ 22 አመቱን አጥቂ sofian boufal በ £21 milliom ከሊል ለማስፈረም ተቃርበዋል:: (espn)
:
¤በርንሌዎች የቼልሲውን አጥቂ ፓትሪክ ባምፎርድን ዳግም በውሰት ለመወሰድ ተቃርበዋል:: (mail)
:
¤በብሬንዳን ሮጀርስ የሚመራው ሴልቲ በቻምፕዮን ሊግ ጠንካራ ቡድን ይዞ ለመምጣት የኤቨርተኑን አማካይ ጀምስ ማካርቲን በውሰት መውሰድ ይፈልጋሉ:: (mail)
:
¤ቶተንሀም የማንችስተር ሲቲውን ፈረንሳያዋዊ ተከላካይ ኤሊኪውም ማንጋላን እሮብ የዝውውሩ መስኮት ከመዘጋቱ በፊት ማስፈረም ይፈልጋሉ:: (espn)
:
¤ማንችስተርተ ዩናይትድ የሞናኮውን ተከላካይ ፍብያኖን የሚፈልጉት ከሆነ ቢያንስ £25 million መክፈል አለባቸው:: (l'equipe)
:
¤የሳውዝሀምፕተኑ ተከላካይ ጆሴ ፎንቴ በክለቡ ለመቆየት እና ስለወደፊቱ ለመነጋገር ከክለቡ ቼርማን ralph kruegae ጋር ከ ተቀጣጥሩዋል:: (sun)
:
¤ ቸልሲ የዳይናሞ ዛግሬብ ግብ ጠባቂ የሆነውን ኤዱዋርዶ ማስፈረማቸውን አረጋግጠዋል
.
¤ ቁርጣቹን እወቁ ይሄን ልጅ አንሸጠውም ያሉት ደግሞ የኤስ ሚላን ባለስልጣናት ናቸው በቸልሲ እየታደነ ያለው Romagnoil በፍጹም ቸልሲን አይቀላቀልም በክለቡም ይቆያል በማለት ተናግረዋል ይሄን መግለጫ በኤስሚላን ቲውተር ላይ ያገኙታል
.
¤ ማንችስተር ሲቲ ክላውዲዮ ብራቮን ከባርሴሎና ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል
.
¤ ባርሴሎና የብራቮ ምትክ ይሆነናል ያሉትን cillessen ን ከ ajax ማስፈረማቸው ይፋ አድርገዋል
.
¤ የፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን ፓትሪክ ኤቭራን ከቡድኑ ውጪ አድርገውታል
.
¤ ሰንደርላንድ የአትሌቲኮ ማድሪድ ተከላካይ የሆነውን manquiiloን በውሰት ውል አስፈርመውታል
.
¤ ሻልክ 04 bentalebን ከቶተንሀም በውሰት ውል ማስፈረማቸው ይፋ አድርገዋል
.
¤ የሌስተሩ ተጫዋች ድሪንክ ዋተር ማህሬዝ እና ቫርዲን በመከተል በሌስተር የሚያቆየውን ኮንትራት እስከ 2021 ተፈራርሟል
.
¤ ናፖሊ የቶተንሀሙን ተጫዋች ሄሪ ኬንን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተዋል
.
¤ የቸልሲው ተጫዋች pasalic ወደ ኤስ ሚላን በውሰት ውል ተቀላቅሏል
.
¤ ምን አልባት ማንችስተር ሲቲዎች ማንጋላን ለናፖሊ የሚሸጡት ከሆነ የናፖሊው ተከላካይ ኩሊባሊ ቸልሲን ሊቀላቀል ይችላል ተብሏል
.
¤ክርስቲያኖ ሮናልዶ የ 2016 የአውሮፓ ምርጥ ተጫዋች በመሆን ተሸለመ
:
የ34 አመቱ የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ፒተር ቼክ
መድፈኞቹ ቻምፒዮንስሊጉን ጨምሮ ሌሎች
ዋንጫዎችን የማንሳት አቅም አለን ሲል ተናገረ።
:
የአርሰናል እና ቼልሲ የዝዉውር ኢላማ የሆነዉ የኢንተር ሚላኑ አማካይ Marcelo brozovic ክለቡን ለመልቀቅ መዘጋጀቱን የተጫዋቹ ወኪል Miroslav bicanic ተናገሩ።
:
የማን.ዩናይትዱ ባለተሰጥኦ ታዳጊ አንድሪያስ ፔሬራ ወደ ግራናዳ በአንድ አመት ውሰት ውል ለመቀላቀል ከጫፍ እንደደረሰ ደይሊ ሜይል ዘግቦአል።
:
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሙሉ የምድብ ድልድል።
ምድብ A
psg
arsenal
basel
ludogolet
ምድብ B
benefica
napoli
d.kyiv
beshktash
ምድብ C
barcelona
man city
monchengladbach
celtic
ምድብ D
bayermunic
a.madrid
psv
rostov
ምድብ E
CSK mosko
totnham
leverkusen
monaco
ምድብ F
R.madrid
dortumind
sporting
legia
ምድብ G
Lester city
porto
club brugge
kobenhavn
ምድብ H
juventus
sevila
lyon
d.zagreb

የዕለተ አርብ ረፍድ ስፖርታዊ ዜናዎች ባማረ አቀራረብ ይዘን መጥተናል።

♠ ጆዜ ሞሪንኦ ፈረንሳዊው አንቶኒዮማርሻል በቅርብ ጨዋታዎች ላይ እያሳየ ያለውንየወረደ አቁአም ተከትሎ የቀድሞ አቁአሙን በቶሎእንዲመልስ ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክትሰጥተውታል።
.
♠ የዩሃን ኩአድራዶ የጁቬንቱስ ዝውውር በቼልሲው
አለቃ አንቶኒዮ ኮንቴ ታግዶአል ተብሎአል።
ጣሊያናዊው አሰልጣኝ የክንፍ ተጨዋቹን መልቀቅ
አይፈልጉም ተብሎአል።
.
♠ አርሰናሎች የዲፖርቲቮውን አጥቂ ሉካስ ፔሬዝ
ለማዘዋወር ከስምምነት ላይ ደረሱ ያለው የስፔኑ
ማርካ ጋዜጣ ነው። ዘገባው አክሎ ለዝውውሩ
መድፈኞቹ 20ሚ.ዩ የሚከፍሉ ሲሆን ዝውውሩ
ዛሬ ወይ ነገ ሙሉ ለሙሉ ሊያልቅ እንደሚችል
ገልፀዋል። የ27 ዓመቱ አጥቂ ባለፈው አመት
17 ጎሎችን ከመረብ ያሳረፈ ሲሆን የ3 ዓመት
ኮንትራት ይፈራረማል።
.
♠ የሊቨርፑሉ አጥቂ ዳንኤል ስተሪጅ በቅርቡ ጀርገንክሎፕ ከመሃል አጥቂ ተከላካይ ሚና ውጪእያደረጉት ለማጫወት በሚጥሩት ነገር ደስተኛ አይደለም።
.
♠ ጁቬንቱሶች ለብላሲ ማቱዲ ዝውውር አዲስየ22.5ሚ.ዩ እና ከቻምፒየንስ ሊግ ስኬት ጋርየተያያዘ 5ሚ.ዩ ሂሳብ አቅርበዋል። PSGዎችግን ለዝውውሩ 30ሚ.ዩ እየጠየቁ ይገኛል።
.
♠ ተከላካዮችን በማሰስ ላይ የሚገኙት አዲሱ የቸልሲ አሰልጣኝ
አንቶንዮ ኮንቴ ዝውውሩ ሊዘጋ 6 ቀኖች በቀሩት በዚህ ሰአት
ትክክለኛውን የኔን ምርጫ ተከላካይ አገኘሁኝ ብለዋል::
ብራዚላዊውን የ22 አመት ባለ ድንቅ ክህሎተኛውን
የፒኤሲጂ ተከላካይ ማርኩኒሆስን በ47 ሚፓ ወደ ስታፎር
ብሪጅ ለማምጣት እየጣደፉ መሆኑ ተገልጿል::
.
♠ መድፈኞቹ የተከላካይ ክፍላቸዉ ላይ የተፈጠረዉንክፍተት ለመሙላት ወደ ቪያሪያል በማቅናት Mateomusacchio ማስፈረም እንደሚፈልጉ እናለተጫዋቹም £12ሚ የዝዉውር ሂሳብ ለማቅረብፍቃደኛ ናቸዉ ሲል Telegraph አስነበበ።
.
♠ የሌስተር ሲቲዉ አማካይ Drink water በክለቡሊያቆየዉ የሚችለዉን የአምስት አመት ኮንትራትተፈራረመ፣ተጫዋቹም ከፊርማዉ ቦሀላ በሰጠዉአስተያየት "በዚህ ክለብ መጫወት የተለየ ስሜትይፈጥርብኛል "ሲል ተደምጡዋል።
.
♠ እውቁ ዘጋቢና ጋዜጠኛ Piers morganየባርሴሎናዉ ተከላካይ Gerard Piqu በቲዉተርገፁ በነበረዉ የጥያቄ እና መልስ ዝግጅቱ "ወደአርሰናል በመምጣት ክለቡ የገጠመዉን የተከላካይክፍተት መሙላት ትፈልጋለህ?" ብሎ ለጠየቀዉጥያቄ ፒኬ "ይህ በጣም አስቸጋሪ ነዉ ይልቁንስጏደኛህ ዌንገርን ጥሩ ተከላካይ እንዲያስ ፈርምጠይቀዉ"የሚል ምላሽ ሰቶታል።
.
♠ ፖርቹጋላዊው የ ሪ.ማድሪድ ጥበበኞ አጥቂ ክርስትያኖ ሮናልዶ በአውሮፓ ምርጡ ተጫዋች ተብሎ ትላንት ማታ ተመርጧል።
.
♠ የማን.ዩናይትዱ ባለተሰጥኦ ታዳጊ አንድሪያስ ፔሬራወደ ግራናዳ በአንድ አመት ውሰት ውል ለመቀላቀልከጫፍ እንደደረሰ ደይሊ ሜይል ዘግቦአል።
.
♠ ቼልሲዎች የዳይናሞ ዛግሬቩን ግብ ጠባቂኤድዋርዶ ዝውውር ሙሉ ለሙሉ ማጠናቀቃቸውንይፋ አደረጉ።
.
♠ የሊቨርፑል አጥቂ ማርዮ ባላቶሊ ከስዊዘርላንዱ ክለብ fc sion ጋር ድርድር
ጀምሩዋል:: በ ተያያዘ ዜና በ ሲቲ ማይፈለገው ሰሚር ናስሪ ወደ ቱርኩ ቤሽክታሽ
ሊያመራ ነው፡፡
.
♠ ጥቁዋቁር ድመቶቹ (ሰንደርላንዶች) ባለፈዉ አመትከሲቪያ ጋር እስከ 2020 የሚያቆየዉን ኮንትራትየተፈራረመዉን የክለቡን አማካይ Vicente iborraማሰፈረም ይፈልጋሉ፣ተሳክቶላቸዉ ተጫዋቹንማስፈረም ከቻሉ ለአዲሱ አሰልጣኝ ዴቪድ ሙዬስአምስተኛ ፈራሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
.
♠ ባሳለፍነዉ የዉድድር ዘመን በጉዳት ምክንያትከቶትንሀም ጋር አምስት ጨዋታዎችን ካቻ ያደረገዉNabil bentaleb በአንድ አመት የዉሰት ዉልየጀርመኑን ክለብ ሻልክ ተቀላቀለ።
.
♠ የ34 አመቱ የአርሰናሉ ግብ ጠባቂ ፒተር ቼክመድፈኞቹ ቻምፒዮንስሊጉን ጨምሮ ሌሎችዋንጫዎችን የማንሳት አቅም አለን ሲል ተናገረ።
.
♠ ቁርጣቹን እወቁ ይሄን ልጅ አንሸጠውም ያሉት ደግሞ የኤስ ሚላን ባለስልጣናት
ናቸው በቸልሲ እየታደነ ያለው Romagnoil በፍጹም ቸልሲን አይቀላቀልም በክለቡም
ይቆያል በማለት ተናግረዋል ይሄን መግለጫ በኤስሚላን ቲውተር ላይ ያገኙታል።
.
♠ ኒውካስትል የፓሌርሞውን የግራ መስመር ተከላካይ achraf lazaarን ለማስፈረም
ይፈልጋሉ ዌስትሀም ሳውዝሀምፕተን እና ክሪስታል ፓላስ የሞሮኩዋዊው ኢንተርናሽናል
ፈላጊ ናቸው።
.
♠ በብሬንዳን ሮጀርስ የሚመራው ሴልቲ በቻምፕዮን ሊግ ጠንካራ ቡድን ይዞ ለመምጣት
የኤቨርተኑን አማካይ ጀምስ ማካርቲን በውሰት መውሰድ ይፈልጋሉ::
.
♠ የአውሮፓ ሻምፒዩንስ ሊግ ምድብ ድልድል
♥ ምድብ A ♥
ፒ ኤስ ጂ
አርሰናል
ባዜል
ሎዶጎሪትስ
♥ ምድብ B ♥
ቤኔፊካ
ናፖሊ
ዳይናሞ ኬቭ
ቤስኪታሽ
♥ ምድብ C ♥
ባርሴሎና
ማን ሲቲ
ቦርስያ ሞንችግላግባክ
ሴልቲክ
♥ ምድብ D ♥
ባየር ሙኒክ
አትሌቲኮ ማድሪድ
ፒ ኤስ ቪ
ሮስቶቭ
♥ ምድብ E ♥
ሲ ኤስ ኬ ሞስኮ
ሌቨርኩሰን
ቶተንሀም
ሞናኮ
♥ ምድብ F ♥
ሪያልማድሪድ
ዶርትሙንድ
ስፖርቲንግ
ሊጋ
♥ ምድብ G ♥
ሌስተር ሲቲ
ፖርቶ
ክለብ ቡሩዥ
ኮፐንሀገን
♥ ምድብ H ♥
ጁቬንቱስ
ሲቪያ
ሊዩን
ዳይናሞ ዛግሬብ

Sunday, February 28, 2016

Low wages, cheap power and a stable






Low wages, cheap power and a stable political situation have prompted foreign


Low wages, cheap power and a stable political situation have prompted foreign
textile companies like H&M to start sourcing from Ethiopia. The country has a huge workforce and would like to become the next international textile hub. But the workers themselves are struggling to make ends meet.
Sewing machines rattle away in the huge GG Super Garment factory in Debre Zeyit, some 45 kilometers (28 miles) southeast of the Ethiopian capital, Addis Ababa. Hundreds of women and a few men are sewing singlets and T-shirts, destined for the Swedish company H&M.
As a result of rising salaries and growing labor unrest in Asia, an increasing number of foreign companies have started moving their production to Ethiopia. According to factory manager Joseph Elisso, the conditions in the East African country are far more favorable.
“Ethiopia is stable and peaceful, electrical power is cheap and labor costs are very low,” he explains.
Entry-level salaries for workers in Ethiopia’s textile industry range from $35 to $40 (32 to 37 euros) per month – lower than Bangladesh’s minimum wage of $68 per month and far below the average wage of $500 in the Chinese textile sector. Ethiopia doesn’t have a minimum wage, and due to high unemployment, workers are often forced to accept whatever wage they are offered.